1.
የኔ ተስፋ የተሠራው
በየሱስ ደም በጽድቁም ነው
በቅዱስ የሱስ ስም በቀር
ሌላ የለኝም የማም ነው
በየሱስ ላይ እቆማለሁ
ሌላው መሬት ሰጣሚ ነው
ሌላው መሬት ሰጣሚ ነው
2.
ፊቱን ጨለማ ሲጋርደኝ
በኗሪው ፀጋ አርፋለሁ
አውሎ ነፋስ ሲነሣብኝ
ከጌታዬ እጠጋለሁ
3.
ተስፋው ኪዳኑና ደሙ
ከአጥፊው ጐርፍ ያወጡኛል
ነፍሴ ረዳት ባጣች ጊዜ
እርሱ ተስፋ ይሆነኛል
4.
በመለኮት ድበፅ ሲገለጥ
የርሱ ሁኜ እገኝ ይሆን
ጽድቁን ብቻ ተላብሼ
ለመቆም በፀጋው ዙፋን