ምስጋና አይጓደልብህ የተገባህ ስለሆነ የተገባህ
ምስጋና አይጓደልብህ ገዝተትኸኛል ጌታ
እኔንም በፍቅርህ።(2)
1.
ባለታላቅ ገናና ሞገስ ያለህ
ማን ይቆማል በድፍረት ከአጠገብህ
እኛ ግን እናይሐለን በውበትህ
በዝቶልን ምሕረትህ።(2)
2.
ልትከበር ይገባሃል ቸር አምላክነህ
ቀንና ሌት ምሥጋና ይቅረብልህ
ልጆቼ ብለህ ጠራሥኽኸን አከበርከን
ወዳንተ አቀረብከን።(2)
3.
ኃጢአትን ምትቆጥር ብትሆንኖሮ
መልካም ነገር አይገኝም በኛ ኑሮ
ይቅርታህ ግን በዝቶልን አልጠፋንም
ከእቅፍህ አልወጣንም።(2)
4.
በልጅህ ደም ገዝተኸን አፀደቅከን
በመንፈስህ አትመህ አስጠጋኸን
ዛሬም ከአንተ ፊት አለን
በመቅደስህ ስመሃን።(2)