1.
የጌታ መለከት ሲነፋ
ጊዜውም ሲፈጸም
የንጋት ብርሃን ይብራ ለዘላለም
የዳኑት ጻድቃን
ከዚህ ወደ ላይ ሲሰበሰቡ
ስሜ ሲጠራ እሆናለሁ ከዚያ
የኔ ስም ሲጠራ ሳለ
የኔ ስም ሲጠራ ሳለ
የኔ ስም ሲጠራ ሳለ
ስሜ ሲጠራ እገኛለሁ ከዚያ
2.
ጭጋግ በሌለው ጧት
በጌታ የሞቱ ሲነሱ
የትንሣኤውን ብርሃን ሲታደሉ
ቅዱሳን በሰማይ ቤታቸው ይሰበሰባሉ
ስሜ ሲጠራ እሆናለሁ ከዚያ
3.
ከጥዋት እስከ ማታ
በርትተን ለጌታ እንሥራ
ስለ ፍቅሩና ጥንቃቄው እናውራ
ሕይወት ከዓለም ሲያልፍ ሥራ ከምድር ሲፈጸም
ስሜ ሲጠራ እሆናለሁ ከዚያ