1.
እንግዳ አለ በደጅ አስገባው ከዚያ ብዙ ቆይቷል አስገባው አስገባው ሳይሔድብህ
አስገባው ቅዱስ ጌታን
የሱስን የአብን ልጅ
አስገባው
2.
ልብህን አሁን ክፈት አስገባው ብትዘገይ ይሔዳል አስገባው አስገባው ወዳጅህን
ነፍስህን ይጠብቃል
እርሱ ይጠብቅሃል
አስገባው
3.
አሁን ምክሩን ተቀበል አስገባው
አሁን እርሱን ምረጠው አስገባው
እርሱ በደጅህ ቁሟል
ደስታን ያመጣልሃል
ስሙንም ታከብራለህ
አስገባው