1.
በደስታ ለየሱስ እንሠራለን
ልናደርግ የምንችለውን ሁሉ
ከአምላክ የተሰጠንን ተግባር
በእምነት ሥራችን እንፈጽም
ለየሱስ ሥራ
በታማኝነት
ዕድሜህን ሁሉ
ለየሱስ ሥራ
በወዳጅህ ወይን ቦታ
2.
በደስታ ታሪኩን
እናውራለት ፍቅ ሩን
በዓለም ላሉ ሟቾች
የ አብን ክብር
እናሰማለት ፍቅሩም
በነፃ ይሰጠናል
3.
በትህትና ጌታን እንከተል
የአምላክን ዱካ ተከትለን
የራቁትን ወደርሱ አድመን
ወደ አምላክ በግ እየመራን